Telegram Group & Telegram Channel
እንኳን አደረሳችሁ

ሞታችንን ሻረ

አልቻለም ሞት ይዞት ሊያስቀር ፣     
ክርስቶስ ተነሳ ከህቱም መቃብር፡፡      /፪/
           ……..አዝ
ክርስቶስ  በሞቱ ሞታችንን ሻረ ፣
ነፍሳትን አውጥቶ ሰይጣንን አሰረ ፣
የሲዖል እስር ቤት ባዶ ሆኖ ቀረ ፣
በትንሣኤው ብርሃን ሰላም ተበሠረ ፡፡
አዝ……
ሙስና መቃብርን በስልጣኑ ሽሮ ፣
የሲዖልን መዝጊያ የሞት በሩን ሰብሮ ፣
ብርሃን ተጎናፅፎ ሰላምን አብስሮ
ክርስቶስ ተነሣ አልቀረም ተቀብሮ
አዝ…….
የሰንበት ጌታዋ ክርስቶሰ ሲነሣ
መርገማችን ጠፋ ቀረልን አበሳ
እርቅ ሆነ በሰማይ እርቅ ሆነ በምድር  ፣
ነፍሳት ተሻገሩ ወደ ገነት ምድር
አዝ…….
ለዘመናት ሰፍኖ የኖረው ጨለማ ፣
የጥሉ ግድግዳ የሞት ጥላ ግርማ ፣
ሸሸ ተወገደ በመስቀሉ ዓላማ ፣
የትንሣኤው ብሥራት በዓለም ተሰማ ፡፡
አዝ…….



tg-me.com/finote_kidusan/334
Create:
Last Update:

እንኳን አደረሳችሁ

ሞታችንን ሻረ

አልቻለም ሞት ይዞት ሊያስቀር ፣     
ክርስቶስ ተነሳ ከህቱም መቃብር፡፡      /፪/
           ……..አዝ
ክርስቶስ  በሞቱ ሞታችንን ሻረ ፣
ነፍሳትን አውጥቶ ሰይጣንን አሰረ ፣
የሲዖል እስር ቤት ባዶ ሆኖ ቀረ ፣
በትንሣኤው ብርሃን ሰላም ተበሠረ ፡፡
አዝ……
ሙስና መቃብርን በስልጣኑ ሽሮ ፣
የሲዖልን መዝጊያ የሞት በሩን ሰብሮ ፣
ብርሃን ተጎናፅፎ ሰላምን አብስሮ
ክርስቶስ ተነሣ አልቀረም ተቀብሮ
አዝ…….
የሰንበት ጌታዋ ክርስቶሰ ሲነሣ
መርገማችን ጠፋ ቀረልን አበሳ
እርቅ ሆነ በሰማይ እርቅ ሆነ በምድር  ፣
ነፍሳት ተሻገሩ ወደ ገነት ምድር
አዝ…….
ለዘመናት ሰፍኖ የኖረው ጨለማ ፣
የጥሉ ግድግዳ የሞት ጥላ ግርማ ፣
ሸሸ ተወገደ በመስቀሉ ዓላማ ፣
የትንሣኤው ብሥራት በዓለም ተሰማ ፡፡
አዝ…….

BY ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/finote_kidusan/334

View MORE
Open in Telegram


ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

If riding a bucking bronco is your idea of fun, you’re going to love what the stock market has in store. Consider this past week’s ride a preview.The week’s action didn’t look like much, if you didn’t know better. The Dow Jones Industrial Average rose 213.12 points or 0.6%, while the S&P 500 advanced 0.5%, and the Nasdaq Composite ended little changed.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ from in


Telegram ፍኖተ ቅዱሳን ꜰɪɴᴏᴛᴇᴋɪᴅᴜsᴀɴ
FROM USA